የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የውጭ አገር ሽያጭ መምሪያ ስራ አስኪያጅ
ብዛት፡-1 ፤
ደመወዝ:-በስምምነት ፤
ቅጥር ሁኔታ:-በቋሚነት ፤
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ፡-
- ከታወቀ ዩንቨርሲቲ በማርኬቲነግ ማኔጅመንት ፤ቢዝነስ ማኔጅመነት፤በኢንተርናሽናል ቢዝነስ ኦፕሬሽን፤ በኢንዳስትሪያል ኢንጅነሪነግ ወይንም ተቀራራቢ የትምህርት ዘርፍ የመጀምሪያ ዲግሪ ያለው/ ያላት እና
- በውጭ ሃገር ሽያጭ ወይንም ማርኬቲነግ (Export Sales or Marketing ) 2 አመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው/ያላት( ጥሩ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታ ያለው/ያላት)
አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ለሥራ መደቡ የወጣውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከሚነበብ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች 1አመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት፤ (በጫማ ዘርፍ ልምድ ያለው ቢሆን ይመረጣል)::
የስራ ቦታ፡-አቃቂ አንበሳ ጫማ አክስዮን ማህበር ዋናው ፋብሪካ
የመመዝገቢያ አድራሻ-አቃቂ ከሳቫዊያን ቆርቆሮ ፋብሪካ አለፍ ብሎ ካለው አባቦራ ሬስቶራንት ፊት ለፊት አንበሳ ጫማ ፋብሪካ አስተዳደር መምሪያ ወይም ልደታ ከፍተኛ ፍ/ቤት ጎን ካለው ቅርንጫፍ ፋብሪካ
ለበለጠ መረጃ ፡-ስ.ቁ.0114715454/0114716956/97/0118333659